5 ኢየሱስም ማርታንና እኅትዋን አልዓዛርንም ይወድ ነበር።
John 11:5 Cross References - Amharic
John 11:8
8 ደቀ መዛሙርቱ። መምህር ሆይ፥ አይሁድ ከጥቂት ጊዜ በፊት ሊወግሩህ ይፈልጉ ነበር፥ ደግሞም ወደዚያ ትሄዳለህን? አሉት።
John 11:36
36 ስለዚህ አይሁድ። እንዴት ይወደው እንደ ነበረ እዩ አሉ።
John 15:9-13
John 16:27
27 እናንተ ስለ ወደዳችሁኝ ከእግዚአብሔርም ዘንድ እኔ እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ እርሱ ራሱ ይወዳችኋልና።
John 17:26
26 እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።